landing page




ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም







በመላው አለም ያላችሁ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወዳጆች ፣ የአጼ ዘርዓያዕቆብ እመቤት ፣ ስውሯ ጽላት ጻድቃኔ ቅድስት ማርያም ያደረግችላችሁን ታአምር ለአለም በቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብር መስክሩ።

በኢትዮጵያ ፣በአፍሪካ፣በአውሮፖ ፣ በአሜሪካ ፣ በአውስትራሊያ ፣ በእስያ እና በላቲን አሜሪካ የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን እና ምዕመናት
እሁድ ግንቦት 13 ቀን 2015ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ከስድስት በላይ ሚዲያዎች በጥምረት በሚያስተላልፉት ልዮ የቀጥታ ስርጭት መንፈሳዊ መርሐግብር ላይ ይሳተፉ ፤ ይከታተሉ!

ቀሪ ሥራዎችን ለማጠናቀቅ እና በቀጣይ ከዋናው ህንጻ ቤተክርስቲያን ጋር በተያያዘ ሊሰሩ የታሰቡ የልማት ስራዎችን #በኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ_በ1603 ላይ አልያም #ከኢትዮጵያ ውጭ ለምትኖሩ
የሂሳብ ቁጥር፡ 1000033548625 swift Code: CBETETAA ላይ ስጦታዎን ያበርክቱ!

ለበለጠ መረጃ

0911120485
0939111115
0911435825
0911109551
0911426124
0911416060

የደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ቅድስት ማርያም ገዳም ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የፊታችን ግንቦት 20 እና 21 ቀን 2015 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ትመረቃለች።